3 Weeks Chinese Language Training for ETGPA!!

December 14, 2024 / Comments (0)

Uncategorized

ለኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው አጭር የቻይንኛ ቋንቋ ስልጠና ተጠናቀቀ።

ላለፉት ሶስት ሳምንታት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኮንፊሽየስ ኢንስቲትዩት የማህበራችን አባላቶች አጭር የቻይንኛ ቋንቋ  ስልጠና ወስደዋል።

በማጠቃለያው መርሃግብር  የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ዶ/ር እንደገና አበበ: በኢትዮጽያ የቻይና ኢምባሲ ካውንስለር ጃንግ እንዲሁም ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ የ አዲስ አበባ ዩንቨሪስቲ ፕሬዝዳንት ለሰልጣኝ አባላት የምስክር ወረቀት ሰጠዋል::

ለዚህ ፕሮግራም መሳካት ለተባበሩ አካላት ማህበሩ ስጦታ በመስጠት ምስጋና አቅርቧል::

The long-awaited Chinese language training for Ethiopian professional tourist guides has successfully concluded.

Over the past three weeks, members of our association participated in a short Chinese language training program organized by the Confucius Institute at Addis Ababa University.

During the closing ceremony, certificates were awarded to the trainees by Dr. Engidaw Abebe, State Minister of Tourism, Mr. Zhang, Counselor at the Chinese Embassy in Ethiopia, and Dr. Samuel Kifle, President of Addis Ababa University.

In appreciation of the collaborative efforts that made this program possible, our association presented gifts and expressed gratitude to all the stakeholders involved.



























Leave a Reply

Translate »