የዓለም አቀፍ የቱሪስት አስጎብኚዎች ቀን በድምቀት ተከበረ::
The Ethiopian Tourist Guides professionals Association, in collaboration with the Tourism Training Institute, spent the day exchanging experiences with prospective tour guides.
The President of our association and a representative from the Tourism Training Institute, Mr Yitaseb, gave an opening speech.
This year’s International Tourist Guides Day was celebrated with the motto: Tour Guides as Ambassadors of Peace.
የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማህበር ከቱሪዝም ማሰልጠኛ ተቋም ጋር በመተባበር ቀኑን ለተተኪ አስጎብኚዎች የልምድ ልውውጥ በማድረግ አሳልፈዋል::
የማህበራችን ፕሬዝዳንት እንዲሁም ከቱሪዝም ማሰልጠኛ ተቋም ተወካይ አቶ ይታሰብ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል::
የዘንድሮው የ ዓለም አቀፍ የቱሪስት አስጎብኚዎች ቀን አስጎብኝዎች እንደ ሰላም አምባሳደር በሚል መርህ ቃል ተከብሮ ውሏል::